Heard Passion Week – Wednesday
እለተ ረቡዕ /እሮብ/ – ምክረ አይሁድ ይባላል የአይሁድ ሊቃነ ካህናት ፀሀፍት ጌታችን እንደት መያዝ እንዳለባቸው ምክር ያጠናቀቁበት ቀን ነው። ማቴ 26÷3–5 የመልካም መአዛ ቀን ይባላል፦ ጌታችን በዚህ እለት በቤተ ስሞኦን ዘለምፆ ተቀምጦ ሳለ ማርያም ባንተፍረት/ባለሽቶዋ ማርያም/በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተሞላ ሽቶ ይዛ በመሄድ በፀጉሩ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው ነው። የእንባ ቀን ይባላል ፦ ማርያም ባአንተ እፍረት በጌታችን…