The crucifixion of our Lord Jesus Christ

††† እንኳን ለጌታችንና አምላካችን መድኃኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ዓመታዊ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። ††† ††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! ††† ††† ✝መድኃኔ ዓለም✝ ††† ††† ጌታችን መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ ለእኛ ሲል በፈጸመው የማዳን ሥራ በዚሕ ዕለት ክፉዎች አይሁድ ከምሽቱ 3:00 ጌቴሴማኒ ውስጥ ያዙት:: ሙሉውን ሌሊት ከቀያፋ ወደ ሐና: ከሐና ወደ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Christ’s Crucifixion: An Examination by Medical Science

ስቅለተ ክርስቶስ፡ በሕክምና ሳይንስ ሲዳሰስ ይህ ጽሑፍ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእለተ ሐሙስ ማታ ጀምሮ እስከ እለተ ዓርብ ፍጻሜ ስቅለቱ ድረስ ያሉትን ኩነቶች ከወንጌል እየተመለከተ በሕክምና ሳይንስ መነጽርነት አብጠርጥሮ ይመረምራል፡፡ ጽሑፉን የጻፍኩት የዛሬ ሁለት ዓመት ቢሆንም፥ በየጊዜው ከሚወጡ መጽሐፍት እና የምርምር ውጤቶች አንጻር በመከለስ እንዲዳብር አድርጌዋለሁ። ጽሑፉ ቢረዝምም፥ የጌታችንን የስቅለት ህማም በሚገባ ለመረዳት ይጠቅማልና፥ ታግሳችሁ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Who is Judas? Why he betrayed Jesus

ይሁዳ ማን ነው?የአስቆርቱ ይሁዳ ታሪክ፡ታሪኬ ለብዙዎች ደስ አይልም፡፡ አባቴን ገድዬ እናቴን አግብቻለሁ፡፡ የስምኦን ልጅ የአስቆሮቱ ይሁዳ ነኝ፡፡ ነብዩ እንባቆም ለማስተማር ሲሄድ እንደገናም ሲመለስ አባቴ በመንገድ ላይ ከተቀመጠበት ድንጋይ ተነስቶ ኖር ባለማለቱ ነብዩ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ተቀምጧል አለው፡፡ ከዚያም ከዚህ ሰው የሚወለደው ልጅ አባቱን ገድሎ ይሰልባል እናቱን ያገባል ጌታውንም ይሸጣል ብሎ ትንቢት ተናገረብኝ፡፡ ሁኔታው ያሳሰበው አባቴ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Heard Passion Week – Thursday

ጸሎተ ሐሙስ ፤ የሚስጥር ቀንና ፤ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ፤ ሕፅበተ ሐሙስ ይባላል ፤ሀ. ጸሎተ ሐሙስ ይባላልጸሎተ ሐሙስ የተባለዉ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ይለምን ይማልድ የነበረን ሥጋን የተዋሐደ ፍጹም አምላክ፤ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማጠየቅ ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እኪይዙት ድረስ ሲጸልይ በማደሩ ምክንያት ነው፤(ማቴ.26፤36-46፣ ዮሐ.17) ለ. የምሥጢር ቀን ይባላልከሰባቱ ምሥጢራት አንዱ በዚህ ዕለት ተመሥርቷልና፤ ይኸውም ‹‹ይህ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Heard Passion Week – Wednesday

እለተ ረቡዕ /እሮብ/ – ምክረ አይሁድ ይባላል የአይሁድ ሊቃነ ካህናት ፀሀፍት ጌታችን እንደት መያዝ እንዳለባቸው ምክር ያጠናቀቁበት ቀን ነው። ማቴ 26÷3–5 የመልካም መአዛ ቀን ይባላል፦ ጌታችን በዚህ እለት በቤተ ስሞኦን ዘለምፆ ተቀምጦ ሳለ ማርያም ባንተፍረት/ባለሽቶዋ ማርያም/በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተሞላ ሽቶ ይዛ በመሄድ በፀጉሩ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው ነው። የእንባ ቀን ይባላል ፦ ማርያም ባአንተ እፍረት በጌታችን…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Heard Passion Week – Tuesday

ሠሉስ(ማክሰኞ) የሰሙነ ህማማት ሠሉስ(ማክሰኞ) “የጥያቄ ቀን” በመባል ይታወቃል ምክንያቱም ሹመትን ወይም ስልጣንን ለሰው ልጅ የሰጠ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ባደረገው አንጾሖተ ቤተ መቅደስ ምክንያት በዚህ ዕለት ስለ ሥልጣኑ በጸሐፍት ፈሪሳውያን ተጠይቋልና ጥያቄውም ከምድራውያን ነገሥታት፣ ከሌዋውያን ካህናት ያይደለህ ትምህርት ማስተማር፣ ተአምራት ማድረግ፣ ገበያ መፍታት በማን ስልጣን ታደርጋለህ? የሚል ነበረ። ይህንስ ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ እነግራችኃለው የዮሐንስ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Heard Passion Week – Monday

ሰሙነ ሕማማት ሰኞ – አንጾሖተ ቤተ መቅደስ እና መርገመ በለስ ‹‹ያቺ በለስ ጌታ ወደርሷ ከመምጣቱ በፊት ለምልማ ቅጠል አውጥታ ነበር›› ቅ/ዮሐንስ አፈወርቅ *በማለዳ(ሲነጋ) ወደ ከተማ(ሀገር) መጣ ሲል:- ጌታችን አዳም ወደ ወደቀበት ስፍራ ወደዚያ ሀገር መጣ፤ያን ጊዜም ተራበ መራቡም እንጀራና ሕብስትን ሳይሆን ስለ ሰው ድኅነት ተራበ ራሱ በወንጌልም ሲናገር ‹‹የእኔስ መብል የላከኝን የአባቴን ፈቃድ አደርግ ዘንድ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Easter Fasting Weeks – Week 8

ዘሆሣዕና (የዐቢይ ጾም ስምንተኛ ሳምንት) ሆሳዕና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ሆሼዕናህÂ የሚል ሲሆን ትርጉሙም እባክህ አሁን አድን ማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በዘመነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተለመደ ቃል ነው፡፡ አቤቱ እባክህ አሁን አድን፣ አቤቱ እባክህ አሁን አቅና፣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩከ ነው፡፡ መዝ.117፡25-26 የሆሳዕና በዓል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም አእሩግና ሕፃናት ሆሳዕና ለዳዊት…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Easter Fasting Weeks – Week 7

ዘኒቆዲሞስ (የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንት) ኒቆዲሞስ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ድል ማድረግ ውይም አሸናፊነት ያመለክታል ።ኒቆዲሞስ ከፈሪሳውያን ወገን ሲሆን በኢየሩሳሌም በሀብት ቢሉ በእውቀት እንድክሁም በስልጣን የአይሁድ አለቃ ነበር ።እርሱም በለሊት ወደ እየሱስ መጥቶ “” መምህር ሆይ እግዚአብሔር እርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸው እነዚህ ታምራቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና መምህር ሆነህ ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደመጣህ እናውቃለን አለው ።“””ዮሐ…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ

Easter Fasting Weeks – Week 6

ገብርኄር (የዐቢይ ጾም ፮ኛ ሳምንት)ታላቁን የጌታችንን ጾም ከጀመርን ስድስተኛ ሳምንት ላይ ደርሰናል፡፡ ይህን ሳምንት ቅድስት ቤተክርስቲያን «ገብርኄር» የሚል ስያሜ ሰጥታዋለች፡፡ ገብርኄር በጎ አገልጋይ ማለት ሲሆን የስያሜውን መነሻ የምናገኘው በዕለቱ ሥርዓተ ቅዳሴ ከሚነበበው የወንጌል ክፍል ማቴ.25-14-30 ነው፡፡ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምሳሌ መስሎ ካስተማራቸው ትምህርቶች መካከል አንዱ የሆነው ይህ የዛሬው ወንጌል አስተማሪ የሆኑ መሠረታዊ ጉዳዮችን በውስጡ ይዟል፡፡…

Read More/ተጨማሪ ያንብቡ